ክቡር አምባሳደር አክሊሉ ከበደ ከዛምቢያ ሪፐብሊክ ቆንስል ጄኔራል ከክቡር ዱንካን ሙሊማ ጋር ውይይት አደረጉ።
በውይይታቸውም የተለያዩ ጉዳዮችን አንስተው የተወያዩ ሲሆን ዛምቢያ ከኢትዮጵያ ጋር የረጅም ጊዜ ወዳጅ ሀገር መሆኗን ገልጸው በነበራቸው ቆይታ በሀገራዊ እና የጋራ በሚያደርጋቸው አፍሪካዊ ጥቅሞች ላይ በጋራ ለመስራት በሚያስችል ሁኔታ ላይ በዱባይ እና ሰሜን ኤምሬቶች ልምድ ካለው ዲፕሎማት እና የአፍሪካ ቡድን ዲን ጋር ጠቃሚ ምክሮችን ተለዋውጠዋል። በቢሯቸው ስለተደረገላቸው አቀባበልም አመስግነዋል።
AmharicArabicEnglish

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook
YouTube
Instagram