በዳያስፖራ ፐብሊክ ዲፕሎማሲና ዲጂታል ንቅናቄ እና በሌሎች ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደረገ።
ህዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም. ክቡር ዶ/ር መሐመድ እንድሪስ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ ሌሎች የአገልግሎቱ የሥራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች በተገኙበት በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች ከኢትዮጵያዊያን ኮሙኒቲ ማህበር የአመራር ቦርድ አባላት፣…
ህዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም. ክቡር ዶ/ር መሐመድ እንድሪስ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ ሌሎች የአገልግሎቱ የሥራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች በተገኙበት በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች ከኢትዮጵያዊያን ኮሙኒቲ ማህበር የአመራር ቦርድ አባላት፣…
ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዛሬው ዕለት ህዳር 2 ቀን 2015 ዓ.ም በዱባይ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽ/ቤት የተለያዩ የሥራ ክፍሎችን ጉበኙ። በጉብኝቱ ቆንስላ ጄኔራል…
በቆንስላ ጽ/ቤት ውስጥ የሚሰጡ አገልግሎቶችን በማዘመን በተገቢው ጥራትና ፍጥነት ለመፈጸም የሚያስችል የአሰራር ስርዓት (Automation System) ለመዘርጋት ስምምነት ተደረገ፤ በቆንስላ ጽ/ቤት በኩል የሚሰጡ አገልግሎቶችን በተሻለ ፍጥነትና ጥራት አገልግሎት ለመስጠት በሚያስችል…
በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት አዘጋጅነት በሰዓሊ ብሩክ የሽጥላ የተዘጋጁ ስዕሎች የተለያዩ ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በቆንስላው ቅጥር ግቢ ውስጥ ተካሂዷል። በዝግጅቱም ላይ የተለያዩ የዐረብ ኤምሬት ዜጎች፣ አፈሪካውያን እንዲሁም…
ሐምሌ 24 ቀን 2014 ዓ.ም በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ቆንሱል ጄኔራል ክቡር አምባሳደር አክሊሉ ከበደ በተገኙበት በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች በራስ አልኬማ ግዛት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በዳያስፖራ ተሳትፎ…