Category: Press Briefing

”ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥት እና በህወሃት መካከል ለተፈረመው የሰላም ስምምነት ተግባራዊነት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ እየገለጸ ነው።”የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

(ጥቅምት 30 ቀን 2015 ዓ/ም አዲስ አበባ): የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ክቡር አምባሳደር መለስ ዓለም ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥት እና በህወሃት መካከል ለተፈረመው የሰላም…

የሩስያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላብሮቭ በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት ውጤታማ ነበር

“የሩስያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላብሮቭ በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት ውጤታማ ነበር” ክቡር አምባሳደር መለስ ዓለም (ሐምሌ 21 ቀን 2014 ዓ/ም አዲስ አበባ):የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ክቡር አምባሳደር መለስ ዓለም…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል-አቀባይ ክቡር አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ፣ ነሐሴ 13 ቀን 2013 ወቅታዊ የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ እንዲሁም ዜጋ ተኮር የዲፕሎማሲ እንቅስቀሴዎችን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል-አቀባይ ክቡር አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ፣ ነሐሴ 13 ቀን 2013 ወቅታዊ የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ እንዲሁም ዜጋ ተኮር የዲፕሎማሲ እንቅስቀሴዎችን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በዚህ መሰረትም፡- ከፖለቲካ…

AmharicArabicEnglish

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook
YouTube
Instagram