Month: November 2022

በዳያስፖራ ፐብሊክ ዲፕሎማሲና ዲጂታል ንቅናቄ እና በሌሎች ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደረገ።

ህዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም. ክቡር ዶ/ር መሐመድ እንድሪስ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ ሌሎች የአገልግሎቱ የሥራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች በተገኙበት በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች ከኢትዮጵያዊያን ኮሙኒቲ ማህበር የአመራር ቦርድ አባላት፣…

”ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥት እና በህወሃት መካከል ለተፈረመው የሰላም ስምምነት ተግባራዊነት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ እየገለጸ ነው።”የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

(ጥቅምት 30 ቀን 2015 ዓ/ም አዲስ አበባ): የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ክቡር አምባሳደር መለስ ዓለም ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥት እና በህወሃት መካከል ለተፈረመው የሰላም…

ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዱባይ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽ/ቤት ጉብኝት አደረጉ፤

ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዛሬው ዕለት ህዳር 2 ቀን 2015 ዓ.ም በዱባይ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽ/ቤት የተለያዩ የሥራ ክፍሎችን ጉበኙ። በጉብኝቱ ቆንስላ ጄኔራል…

AmharicArabicEnglish

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook
YouTube
Instagram